Wednesday 8 January 2014

EOTC Television

ዝማሬ (በማኅበረ ቅዱሳን መዘምራን እና በዲ/ን ቴዎድሮስ) እና ትምሕርት በመጋቢ ሃዲስ እሸቱ አለማየሁ

ለክርስቲያን ጎሳው ማነው?

ከመብራቱ ጌታቸው

ከፌስቡክ ገጽ ላይ የተወሰደ

ለክርስቲያን ጎሳው ማነው? ዘሩስ ከወዴት ነው? ወገንተኝነቱስ ለየትኛው ብሔር ነው? አለም በዲያቢሎስ ሃሳብ ታነክሳለች ፡ በክርስቶስ ሃሳብ ግን ትፀናለች ፤ አለም በዲያቢሎስ ወሬ ትከፈላለች ፡ በክርስቶስ ግን አንድ ትሆናለች።

"ዘርህ ማነው?" ይሉኛል ፡ እኔ ግን የክርስቲያን ዘሩ ምንድን ነው? እላቸዋለሁ፡፡ "አማራ ነህ ?" ይሉኛል ፡ አዋ አማራ ወገኔ ነው እላቸዋለሁ። 

ሰበር - ዜና የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ጳጳስ አቡነ ሳዊሮስ እና ሥራስኪያጃቸው አባ አፈወርቅ በአስቸኳይ ከሀገረ ስብከታችን እንዲነሱ ሲሉ ምእመናን ጠየቁ


• በእኛ ዘመን አንዲህ ያለ አባት ገጥሞን አያወቅም/ የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች /
• ታላቁ ሐዋርያ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ዲዮስቆሮስ በነበሩበት ፤ባስተማሩበት ፤ሕሙማነ ሥጋ ወነፍስን በፈወሱበት ሀገረ ስብከት እንዲህ ያሉ አባት በመመደባቸው እናዝናለን/ ካህናትና ምእመናን/
• የህዝቡን ጥያቄ በማኅበረ ቅዱሳን ማሳበብ ህዝቡን መናቅ ነው/ምእመናን/