Monday 23 December 2013

ተግሳጽ ዘቅዱስ ዮሃንስ አፈወርቅ ክፍል አንድ በዲ/ን ህብረት የሺጥላ



‹‹እስከ አፍንጫችን ታጥቀናል›› ያሉ የአደረጃጀትና የአሠራር ለውጡ ተቃዋሚዎች ከ‹‹ዶ/ር ሺፈራው ተክለ ማርያም ጋራ በየዕለቱ እየተገናኘን ነው፤ ማኅበረ ቅዱሳንን አፍርሰን ሕንፃውን እንረከበዋለን›› እያሉ ነው

‹‹ከእናንተ ጋራ መሣርያችኹ ቢኖርና በመሣርያችኹ ብትመኩም ከእኛ ጋራ ደግሞ እግዚአብሔር አለ፤ አንፈራም፤ ከዚህ በኋላ ለውጡ ወደኋላ አይመለስም፡፡›› /ብፁዕ አቡነ ሉቃስ/ የአቃቂ ቃሊቲ፣ ልደታ ቂርቆስና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገዳማትና አድባራት ልኡካን በጥናታዊ ውይይቱ ወቅት (ፎቶ: አዲስ አበባ ሀ/ስብከት) 

(ከሃራ ተዋህዶ)